04 Feb 2025
በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ 58.3 በመቶ መሰብሰብ ችሏል፡፡
04 Feb 2025
በባንኩ ታሪክ የተመዘገበ ትልቁ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን በመሆን ተመዝግቧል።
27 Jan 2025
አዲስ ፖሊሲ ሲተገበር የራሱ መልካም ውጤት ይዞ እንደሚመጣ ሁሉ የጎንዮሽ ጉዳትም ይጠበቃል ያሉት አቶ አቤ ይህንን ሪፎርም ጉዳቱን በመቀነስ ጠቀሜታዉን ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች ተደርገው ተተግብሯል ብለዋል፡፡
27 Jan 2025
የውጭ ሀገራት ገንዘብ እጥረትን ለመቅረፍ ተጨማሪ ገንዘብ ማተም የገበያውን እንቅስቃሴ የሚያዛባ እንደሆነ የገለፁት አቶ አቤ የገንዘብ አጠቃቀም በሕግና በሥርዓት እንዲመራ መደረጉ የውጭ ሀገራት ገንዘብ ዋጋ ተለዋዋጭ እንዳይሆን እና ገበያውን ለማረጋጋት አግዟል ብለዋል፡፡