የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሰረት ከ 15 ዓመት በላይ ሳይንቀሳቀሱ የቆዩ ሒሳቦችን በባንኩ ድረ ገጽ ላይ ለሕዝብ እንዲታይ በተጠየቀው መሰረት በዚህ ማስፈንጠሪያ ማየት የሚቻል መሆኑን እንጠቁማለን። https://combanketh.et/en/downloads
Dear Applicants, Thank you for your application for the positions of Architect, Electrical Engineer and Senior Electrical Engineer for Commercial Bank of Ethiopia. We are pleased to invite you to take a written exam on Wednesday Oct 19, 2022 at 03:00 local time (morning) at CBE Zagwe Building conference room, Lideta, Addis Ababa. N.B. You are required to provide your ID card or Passport. Using a mobile phone is prohibited. Please check name lists of applicants to seat for the written exam using the following links: https://combanketh.et/cbeapi/uploads/Electrical_Engineer_1dea28a655.pdf https://combanketh.et/cbeapi/uploads/Senior_Electrical_Engineers_109d3f48a3.pdf https://combanketh.et/cbeapi/uploads/Architect_c24438b4e3.pdf
በአፍሪካ ሕብረት አደራዳሪነት በደቡብ አፍሪካ ሲካሄድ የቆየው የሰላም ድርድር የሀገራችንንና ህዝቦቿን ጥቅም ባስጠበቀና ዘላቂ ሰላም በሚያመጣ መልኩ ተጠናቋል። በዚህም የሕዝባችንን የሰላም ወዳድነት እንዲሁም ሀገራችን ለአፍሪካ ሕብረት የሰላም መርሆዎች ያላትን ታማኝነት በድጋሚ ማስመስከር ተችሏል። በዚህ ስኬት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንትና ሠራተኞች የተሰማንን ደስታ እየገለጽን ሰላማችንን ለመመለስ ዋጋ ለከፈሉ ሁሉ ምስጋና እናቀርባለን። በዚህ አጋጣሚ በግጭት አካባቢዎች ተቋርጦ የከረመውን የባንክ አገልግሎት በፍጥነት ለማስቀጠል በከፍተኛ ርብርብ እንደምንሰራ ለክቡራን ደንበኞቻችን ማሳወቅ እንፈልጋለን። በድጋሚ እንኳን ደስ ያለን!! ጥቅምት 24, 2015
ከነሀሴ 14 - ጳጉሜን 5 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል የሚካሄደው የአዲስ አመት ኤግዚቢሽን እና ባዛር ተሳታፊዎች የሲቢኢ ብር መተግበሪያ ‘Market Place’ አገልግሎትን በመጠቀም ባሉበት ቦታ ሆነው የመግቢያ ትኬት መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መስጠት ተጀመረ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ለ10 አመት የሚቆይ የ200 ሚሊዮን ብር የስፖንሰርሺፕ ስምምነት በሸራተን አዲስ ሆቴል ተፈራረሙ፡፡ ========================= ሰኔ 16 ቀን 2014 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ሆቴል የተፈረመው ስምምነት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነቱን ለማሳደግ የጀመረውን የዘመናዊ ስቱዲዮ ግንባታ በአጋርነት ለመሥራት የሚያስችል ነው፡፡
CBE Noor is one of the full-fledged interest free banking services. Designed to comply with the central tenets of Sharia (or Islamic law) of doing business.
The core processes of the bank entrusted with the task of international banking services. The services are now provided at all branches of the bank with a single contact point of customer service relationship officers assigned for this purpose only.
Delivering banking services through high level of process automated machines and web-based. It provides easy, convenient, flexible and secure banking services for CBE customers using their digital cards, mobile phone, or internet accesses.
ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ እና የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ስራአስኪያጅ አኑዋር ሱሳ ናቸው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ በስምምነቱ ወቅት እንደተናገሩት ባንኩ በቴሌኮም ዘርፍ አለም አቀፍ ልምድ ካለው ድርጅት ጋር በጋራ ለመስራት እድል በማግኘቱ መደሰታቸውን በመግለፅ ሁለቱ ትላልቅ ድርጅቶች በስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ በመስራት በጋራ ተጠቃሚነታቸውን እንደሚያረጋግጡ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስትራቴጂክ አጋርነት እና በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አዘጋጅነት በተለያዩ ዝግጅቶች የሚከበረው ሶስተኛው የሳይበር ደህንነት ወር መርሃ ግብር ጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ተጀምሯል፡፡
አፍሪካን ቢዝነስ ባወጣው መረጃ መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2022 ባስመዘገበው አፈፃፀም በ929 ሚሊዮን ዶላር ካፒታል ከምስራቅ አፍሪካ ባንኮች መካከል በ3ኛ ደረጃ ተቀምጧል፡፡
ይህ የተገለፀው ባንኩ በፕላቲኒየም ደረጃ ስፖንሰር ያደረገው የኢሬቻ ክብረ በዓል አካል በሆነውና በስካይላይት ሆቴል በተከናወነው 2ኛው የቱሪዝም ሽልማት እና የሚስ ቱሪዝም ኦሮሚያ የቁንጅና ውድድር ዝግጅት ላይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሱራ ሳቀታ በዝግጅቱ ላይ እንደገለፁት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኦሮሞ ሕዝብ ታላቅ የምስጋና በዓል የሆነው ኢሬቻ የ2015 ዓ.ም ክብረ በዓል አካል በመሆኑ ታላቅ ክብር ተሰምቶታል፡፡
ከነሀሴ 14 - ጳጉሜን 5 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል የሚካሄደው የአዲስ አመት ኤግዚቢሽን እና ባዛር ተሳታፊዎች የሲቢኢ ብር መተግበሪያ ‘Market Place’ አገልግሎትን በመጠቀም ባሉበት ቦታ ሆነው የመግቢያ ትኬት መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መስጠት ተጀመረ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2014 (2021/22) በጀት ዓመት 154.9 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ የተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘቡን 890.1 ቢሊዮን ብር ማድረሱን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ አስታውቀዋል፡፡ ባንኩ በበጀት ዓመቱ 27 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ትርፍ ያገኘ ሲሆን ይህም ከእቅዱ 16.3 በመቶ፣ ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ደግሞ የ43 ነጥብ 9 በመቶ ብልጫ እንደሚያሳይ አቶ አቤ ገልጸዋል።
Branchs
Customers
Partners
Transactions per Month