በየቀኑ በርካታ የሳይበር ጥቃቶች ባንኩ ላይ እንደሚሞከሩ የገለፁት አቶ አቤ፣ በባንኩ የተዘረጋው ሲስተም በአግባቡ የሚከላከል እና ሥርዓቱን ሰብሮ ለመግባት የሚፈልግ የትኛውም አጥቂ አልፎ መሔድ የማይችለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሲቢኢ በጄ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋት በሚያደርገው ጥረት በዲጂታል አማራጭ ለደንበኞች ብድር ለማቅረብ የተዘጋጀ አገልግሎት መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሆልሴል ባንኪንግ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ቦኩ ቤኛ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንቦችን እና መመሪያዎችን አክብሮ የመሥራት (Compliance) ቀን ዘንድሮ ለ4ኛ ጊዜ በማክበር ላይ ያለው “The Future of KYC: Powered by Innovation” በሚል መሪ ቃል ነው።