24 Jul 2024
ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም. በተፈጠረ ችግር ምክንያት ያለአግባብ ተወስዶ የነበረውን ገንዘብ ለማስመለስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ሌት ቀን በትጋት ሙያዊ ኃላፊነታቸውን የተወጡ ሰባት የባንኩ ሠራተኞች ከባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እጅ የምስክር ወረቀት እና ሽልማት ተቀበለዋል፡፡
24 Jul 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሪዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በጉባኤው ማጠቃለያ መልእክታቸው የባንኩን የቀጣይ ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች አመልክተዋል፡፡
24 Jul 2024
በ2023/24 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 878.5 ሚሊዮን ዶላር ከውጭ ሃዋላ ደግሞ 2.07 ቢሊዮን ዶላር እንዲሁም በግዢ 286.1 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ግኝት በባንኩ ተሰብስቧል፡፡
24 Jul 2024
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስም ስልክ በመደወል የማታለል ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦች ተይዘው ምርመራ እየተጣራባቸው ነው፡፡