24 Jul 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚደንት አቶ አቤ ሳኖ በፊርማ ሥነ -ሥርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ከ14.4 ቢሊየን ብር በላይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል የሚሸፈን ሲሆን፤ ቀሪው 1.1 ቢሊየን ብር በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ይሸፈናል፡፡
24 Jul 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በከፍተኛ አመራሮች ዘርፍ የዳይመንድ ደረጃ ኒሻን ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
24 Jul 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም. በተፈጠረ ችግር ምክንያት ያለአግባብ ተወስዶ የነበረውን ገንዘብ በማስመለስ ሂደት የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የባንኩ ሠራተኞች፣ ዲስትሪክቶች እና ቅርንጫፎች፣ የመንግስት አካላት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡
24 Jul 2024
የተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ኢኮኖሚያዊ አዋጭነት (Economic Profitability) የዲስትሪክቶችን እና ቅርንጫፎችን የሥራ አፈፃፀም ለመመዘን የተቀመጡ መስፈርቶች ናቸው፡፡