News Archive

24 Jul 2024

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርን ሕንጻ በጋራ ባለቤትነት ለማልማት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ተፈራረሙ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚደንት አቶ አቤ ሳኖ በፊርማ ሥነ -ሥርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ከ14.4 ቢሊየን ብር በላይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል የሚሸፈን ሲሆን፤ ቀሪው 1.1 ቢሊየን ብር በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ይሸፈናል፡፡

24 Jul 2024

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአቢሲኒያ የኢንዱስትሪ ሽልማት ተሸላሚ ሆነ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በከፍተኛ አመራሮች ዘርፍ የዳይመንድ ደረጃ ኒሻን ተሸላሚ ሆነዋል፡፡

24 Jul 2024

የአቶ አቤ ምስጋና

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም. በተፈጠረ ችግር ምክንያት ያለአግባብ ተወስዶ የነበረውን ገንዘብ በማስመለስ ሂደት የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የባንኩ ሠራተኞች፣ ዲስትሪክቶች እና ቅርንጫፎች፣ የመንግስት አካላት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡

24 Jul 2024

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው በጅት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶች እና ቅርንጫፎች እውቅና እና ሽልማት ሰጠ፡፡

የተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ኢኮኖሚያዊ አዋጭነት (Economic Profitability) የዲስትሪክቶችን እና ቅርንጫፎችን የሥራ አፈፃፀም ለመመዘን የተቀመጡ መስፈርቶች ናቸው፡፡