07 May 2025
አቶ አቤ በፓናል ውይይቱ ላይ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በተለይ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር ተያይዞ በከፍተኛ ሁኔታ መሻሻሉን እንዲሁም ከፍተኛ ብድር በተመጣኝ የወለድ ምጣኔ ለረጅም ጊዜ ብድር ከ16.5 ፐርሰንት በማይበልጥ ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ባንኩ እያቀረበ እንደሚገኝም ጨምረው ገልጸዋል።
29 Apr 2025
በየቀኑ በርካታ የሳይበር ጥቃቶች ባንኩ ላይ እንደሚሞከሩ የገለፁት አቶ አቤ፣ በባንኩ የተዘረጋው ሲስተም በአግባቡ የሚከላከል እና ሥርዓቱን ሰብሮ ለመግባት የሚፈልግ የትኛውም አጥቂ አልፎ መሔድ የማይችለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
29 Apr 2025
ሲቢኢ በጄ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋት በሚያደርገው ጥረት በዲጂታል አማራጭ ለደንበኞች ብድር ለማቅረብ የተዘጋጀ አገልግሎት መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሆልሴል ባንኪንግ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ቦኩ ቤኛ ተናግረዋል።
26 Apr 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንቦችን እና መመሪያዎችን አክብሮ የመሥራት (Compliance) ቀን ዘንድሮ ለ4ኛ ጊዜ በማክበር ላይ ያለው “The Future of KYC: Powered by Innovation” በሚል መሪ ቃል ነው።