26 Jul 2025
በሀገር አቀፍ ደረጃ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በመካሄድ ላይ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመላ ሀገሪቱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች እና ቅርንጫፎች እንዲሁም የዋናው መሥሪያ ቤት ሠራተኞች እና ኃላፊዎች ከ500 ሺ በላይ ችግኞችን ይተክላሉ፡፡
26 Jul 2025
አገራዊ ዕቅዱን በሚገባ በመገንዘብ ወደተግባር ለመቀር ከባንኩ ሰራተኞች ብዙ ይጠበቃል ያሉት አቶ አቤ፤ የሥራ አመራሩ በእቅዱ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ በመጨበጥ ለተግባራዊነቱ እንዲተጋ አሳስበዋል።
26 Jul 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሪፎርሙ ትግበራ በኋላ ያሳያውን ለውጥ አመርቂ መሆኑን ያነሱት አቶ አቤ በተገባደደው የበጀት ዓመት ብቻ የኢትዮጵያ ንግድ ለግሉ ዘርፍ የሰጠው ብድር ከ404 ቢልዮን ብር በላይ መሆኑን አስረድተዋል።
14 Jul 2025
የቀጣይ አምስት ዓመት ዕቅድ ከፍተኛ ጥረት የሚጠይቅ እና ባንኩን በዲጂታል እና በሌሎች ቴክኖሎጂዎች የበለጠ ለማጠናከር ከምንጊዜውም የላቀ ሥራ መሥራት እንደሚጠበቅ ክቡር አቶ አህመድ ገልፀዋል።