News Archive

26 Jul 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ500 ሺ በላይ ችግኞች ይተክላል፡፡

በሀገር አቀፍ ደረጃ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በመካሄድ ላይ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመላ ሀገሪቱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች እና ቅርንጫፎች እንዲሁም የዋናው መሥሪያ ቤት ሠራተኞች እና ኃላፊዎች ከ500 ሺ በላይ ችግኞችን ይተክላሉ፡፡

26 Jul 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስኬት ለአገራችን የልማት ዕቅድ መሳካት ወሳኝ ነው ሲሉ አቶ አቤ ሳኖ ገለጹ።

አገራዊ ዕቅዱን በሚገባ በመገንዘብ ወደተግባር ለመቀር ከባንኩ ሰራተኞች ብዙ ይጠበቃል ያሉት አቶ አቤ፤ የሥራ አመራሩ በእቅዱ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ በመጨበጥ ለተግባራዊነቱ እንዲተጋ አሳስበዋል።

26 Jul 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተገባደደው የበጀት ዓመት ከ404 ቢልዮን ብር በላይ ለግሉ ዘርፍ ብድር እንደሰጠ የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ገለፁ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሪፎርሙ ትግበራ በኋላ ያሳያውን ለውጥ አመርቂ መሆኑን ያነሱት አቶ አቤ በተገባደደው የበጀት ዓመት ብቻ የኢትዮጵያ ንግድ ለግሉ ዘርፍ የሰጠው ብድር ከ404 ቢልዮን ብር በላይ መሆኑን አስረድተዋል።

14 Jul 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ2017 (2024/25) በጀት ዓመት ዓመታዊ ጉባኤ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ።

የቀጣይ አምስት ዓመት ዕቅድ ከፍተኛ ጥረት የሚጠይቅ እና ባንኩን በዲጂታል እና በሌሎች ቴክኖሎጂዎች የበለጠ ለማጠናከር ከምንጊዜውም የላቀ ሥራ መሥራት እንደሚጠበቅ ክቡር አቶ አህመድ ገልፀዋል።