ማሳወቂያ

የውጭ ሀገር የምንዛሪ ተመን

June 12th 2025

ገንዘብ የገንዘብ መግዣ ዋጋ የገንዘብ መሸጫ ዋጋ

ምርት እና አገልግሎት

በእጅ ስልክ የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት

ዝርዝር ይመልከቱ

የሲቢኢ ብር

ዝርዝር ይመልከቱ

በካርድ የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት

ዝርዝር ይመልከቱ
ሲቢ ኑር

ሲቢ ኑር

ሲቢ ኑር ወለድ አልባ የባንክ አገልግሎት ሲሆን በመደበኛው የባንክ አገልግሎቶች ላይ በፍላጎትም ዪሁን በሀይማኖት ምክንያት አገልግሎቱን ማግኝት ላልቻሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች የቀረበ ሁሉን አቀፍ የባን አገልግሎት ነው፡፡ ይህም አገልግሎት የተመሰረተው በሸሪያ የንግድ እንቅስቃሴ ሕግ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ ቁጥር SBB/72/2019 መሰረት ነው፡፡

  • መደበኛ የቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
  • አልመራህ/የሴቶች/ ቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
  • አሽባብ/የወጣቶች ቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
  • አልሚራሂቅ/የታዳጊዎች ቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
የንግድ አገልግሎቶች

የንግድ አገልግሎቶች

የንግድ አገልግሎቶች

  • በሰነድ መያዣነት የሚሰጥ ብድር /ኤል ሲ/፡-
  • የንግድ ሰነድ መሰብሰብ፡-
  • የቅድመ ክፍያ አገልግሎት
  • በአደራ መልክ የሚፈጸም ክፍያ፡-
ዲጂታል የባንክ አገልግሎት

ዲጂታል የባንክ አገልግሎት

ዲጂታል የባንክ አገልግሎት

  • በእጅ ስልክ የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት
  • ኦንላይን የባንክ አገልግሎት
  • በኢንተርኔት የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት
  • ሲቢኢ ብር
  • ገንዘብ መቀበያ ማሽን
  • ገንዘብ መክፈያ ማሽን

ማህበራዊ ኃላፊነት

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አትሌቲክስ ቡድን 54ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዉድድርን በበላይነት አጠናቀቀ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አትሌቲክስ ቡድንለሽልማት ከተዘጋጁ ሦስት ዋንጫዎች ሁለቱን ያሸነፈ ሲሆን፣ 12 የወርቅ ፣11 የብር እና 13 የነሀስ ሜዳሊያዎች በማምጣት ከፍተኛ ድል መቀዳጀት ተችሏል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ2017 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን!

ቀደም ብሎ ሻምፒዮነቱን ያረጋገጠው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን እሁድ ግንቦት 3 ቀን 2017 በሀዋሳ አርቴፊሻል ሜዳ ባካሄደው የመጨረሻ ሳምንት መርሀ ግብር ጨዋታ አዳማ ከተማን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ በ62 ነጥብ ዋንጫውን አንስቷል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ፡፡

አቶ አቤ በፓናል ውይይቱ ላይ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በተለይ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር ተያይዞ በከፍተኛ ሁኔታ መሻሻሉን እንዲሁም ከፍተኛ ብድር በተመጣኝ የወለድ ምጣኔ ለረጅም ጊዜ ብድር ከ16.5 ፐርሰንት በማይበልጥ ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ባንኩ እያቀረበ እንደሚገኝም ጨምረው ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮምፕሊያንስ ቀንን ለ4ኛ ጊዜ አከበረ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንቦችን እና መመሪያዎችን አክብሮ የመሥራት (Compliance) ቀን ዘንድሮ ለ4ኛ ጊዜ በማክበር ላይ ያለው “The Future of KYC: Powered by Innovation” በሚል መሪ ቃል ነው።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገራዊው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ተደረገ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ሀገራዊ እቅዱ እየተተገበረ ያለው በሪፎርም ማእቀፍ ውስጥ ከመሆኑ አንፃር እና ይህም ባንኩን በቀጥታ የሚመለከተው ከመሆኑ አንፃር በእቅድ አፈፃፀሙ ላይ ባንኩ ያለውን ድርሻ እና አበርክቶ እንዲሁም መልካም አጋጣሚ በሚገባ ተረድቶ ለቀጣይ ሥራ እንዲያግዝ ሪፖርቱ ላይ ውይይት ማድረግ ማስፈለጉን ገልፀዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ 264.65 ቢልዮን ብር ብድር ለደንበኞቹ ማቅረቡ ተገለፀ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዜጎችን የስራ ተነሳሽነት ከመደገፍ አንጻር ጥሩ የመስራት አቅም ላላቸው ስራ ፈጣሪዎች የብድር አገልግሎት ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት መጨረሱንም አቶ አቤ ገልፀዋል።

አሁናዊ መረጃ

1950

Branchs

+45M

Customers

+24000

Partners

+2.5 M per day

Transactions per Month

ከኢንባ ጋር የሚሰሩ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች