የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ , South Sudan Branch

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ2017 (2024/25) በጀት ዓመት ዓመታዊ ጉባኤ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ።

የቀጣይ አምስት ዓመት ዕቅድ ከፍተኛ ጥረት የሚጠይቅ እና ባንኩን በዲጂታል እና በሌሎች ቴክኖሎጂዎች የበለጠ ለማጠናከር ከምንጊዜውም የላቀ ሥራ መሥራት እንደሚጠበቅ ክቡር አቶ አህመድ ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሪጅን ፅ/ቤት፣ ዲስትሪክቶች እና ቅርንጫፎች እውቅና እና ሽልማት ሰጠ፡፡

የተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ኢኮኖሚያዊ አዋጭነት (Economic Profitability) የሥራ አፈፃፀሞች ለሽልማት የተቀመጡ መስፈርቶች ናቸው፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 14ኛዉ የህብረት ስምምነት የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ፡፡

14ኛው የህብረት ስምምነት የባንኩን፣ የማህበሩን እና የሠራተኞችን መብት እና ግዴታ በዝርዝር የያዘ መሆኑን አቶ አበራ ገልፀዋል።

የውጭ ሀገር የምንዛሪ ተመን

July 22nd 2025

ገንዘብ የገንዘብ መግዣ ዋጋ የገንዘብ መሸጫ ዋጋ

ምርት እና አገልግሎት

ማህበራዊ ኃላፊነት

ወደ ማህደር ሂድ

International money transfer agents